Courts in Ethiopia
A Brief Note on Courts in Ethiopia and their Structure As custodians of justice, Courts in Ethiopia have played significant […]
A Brief Note on Courts in Ethiopia and their Structure As custodians of justice, Courts in Ethiopia have played significant […]
የተከበራችሁ አንባቢያን መንግስት የበጎ አድራጎት ድርጅቶችና ማህበራትን በተመለከተ አዲስ አዋጅ ማውጣቱን ተከትሎ ዝረዝር መመሪያን በማውጣት ላይ ይገኛል፡፡ ከነዚህ መካከልም የበጎ
የበጎአድራጎትድርጅትናማህበርወይምየበጎአድራጎትኮሚቴ የኦዲትናየሥራክንውንሪፖርትአቀራረብንለመወሰን የወጣመመሪያቁጥር 8/2004 መግቢያ የበጎ አድራጎት ድርጅትና ማህበር ወይም የበጎ አድራጎት ኮሚቴ በሚያቀርበው የኦዲት ሪፖርትና የሥራ ክንውን ማካተት የሚገባቸውን ጉዳዮች
የፍ/ብሔር ግንኙነት በሚቋቋምበት ጊዜ ይህ ግንኙነት ክርክር ቢያስነሳ ተከራካሪዎች የሚለያዩባቸውን ነጥቦችን ለማስረዳት መቅረብ ያለበት ማስረጃ በህጉ የተወሰነ ነው፡፡ በሌላ አገላለፅ
በፍ/ብ/ስ/ህ/ቁ. 33(2) በግልፅ አንድ ሰው ክስ ከማቅረቡ በፊት ለክሱ መነሻ በሆነው ነገር ላይ ጥቅም ወይም መብት ያለው መሆኑን ማረጋገጥ እንደሚገባው
ጉዳዩ የተጀመረው ተጠሪ በአዲስ አበባ ከተማ ኮልፌ ቀራንዮ አካባቢ የመንገድ ስራ ሊያከናውን በአመልካች ንብረት ላይ ግምቱ ብር 25,569.85 የሆነ ጉዳት
በውልና ማስረጃ ምዝገባ ጽ/ቤት የተለያዩ ጉዳዮችን ለመፈጸም ሲሄዱ የሚጠየቁትን የማስረጃ ዝርዝሮች ቢያውቋቸው ጊዜ ይቆጥብሎታል ከመንገላታትም ያድኖታል በማለት ከዚህ በታች ለማስቀመጥ
በፍ/ብ/ሕ/ቁ 1757 ላይ በግልፅ እንደተደነገገው አንድ ውል እንዱፈፀምለት የ+ሚጠይቅ አካል መጠየቅ የሚችለው በውሉ መሠረት አስቀድሞ ሲወጣው የሚገባግዴታ ካለ ይህንን ግዴታ
አንድ ባለጉዳይ በአቃቤ ህግ በኩል የአሠሪና ሠራተኛን ግንኙነት በተመለከተ የተመሠረተ የወንጀል ክስ ላይ ነፃ በመውጣቱ ብቻ ወደ ቀድሞው ስራዬ ልመለስ
ሕጉ በሚፈቅደው የጋብቻ አፈፃፀም ስርአት መሠረት የተፈፀመ ጋብቻ በክብር መዝገብ ሹም ፊት እስከሚመዘገብበት ጊዜ ድረስ ላሉት ጊዜያቶች ህጋዊ ውጤት ሊኖረው